0% found this document useful (0 votes)
82 views11 pages

Liturgical - Ceremony12345678

Liturgical ceremonies refer to religious services or rituals performed by a religious community. In the Orthodox Tewahedo churches of Ethiopia, liturgical ceremonies involve rituals centered around Holy Communion and prayers that aim to honor God and strengthen the faith of participants. Key aspects of the liturgy include hymns, readings from religious texts, sermons, and the sacrament of Holy Communion administered by the priest.

Uploaded by

Yonas D. Ebren
Copyright
© © All Rights Reserved
We take content rights seriously. If you suspect this is your content, claim it here.
Available Formats
Download as PPTX, PDF, TXT or read online on Scribd
0% found this document useful (0 votes)
82 views11 pages

Liturgical - Ceremony12345678

Liturgical ceremonies refer to religious services or rituals performed by a religious community. In the Orthodox Tewahedo churches of Ethiopia, liturgical ceremonies involve rituals centered around Holy Communion and prayers that aim to honor God and strengthen the faith of participants. Key aspects of the liturgy include hymns, readings from religious texts, sermons, and the sacrament of Holy Communion administered by the priest.

Uploaded by

Yonas D. Ebren
Copyright
© © All Rights Reserved
We take content rights seriously. If you suspect this is your content, claim it here.
Available Formats
Download as PPTX, PDF, TXT or read online on Scribd
You are on page 1/ 11

liturgical -ceremony

ሥርአተ-ቅዳሴ
(liturgical -ceremony )
እንዲሁም
ሥርአተ-ቅዳሴ በአሀት ቤተክርስቲያን ዘንድ
ቅጽ 1
በዲያቆን የኋላሸት ይኸነው የተዘጋጀ
ባህርዳር -ኢትዮጵያ ፳፻፲፭
telegram @yehwi email፦[email protected]
ሊተርጂ(liturgy)
• ሊተርጂ(liturgy )ማለት በግርድፍ ትርጉሙ በህዝብ ሚደረግ ስራ(አገልግሎት )ማለት ነው።
• ስርወ ቋንቋው ከግሪክ የመጣ ነው።
• Etymology: Greek leitorgia translates Hebrew ‘Abodah’ in the LXX. Leitos comes from archaic Greek
Leos=people, and erqo=to do, to work.
• በግሪኩ leitos ማለት ህዝብ)ሲሆን erqo ማለት ደግሞ መስራት ወይንም መከወን ማለት ነው።
• በዕብራይስጥ abodah በመባል ይታወቃል ።ቅዳሴ አንድም የቅድስት ቤተክርስቲያንን ቀኖናና ዶግማ (ሥርአተ
ትምህርትን) ዜማዊ በሆነ መልኩ የምናገኝበት መንገድ ነው።
• In the New Testament Leitourgia means temple service (Zacharia, Lk. 1:23, Heb. 9:21), the giving of aid
to Christians in Jerusalem Some definitions of the term liturgy
• ቅዳሴ በሀዲስ ኪዳን የመቅደስ አገልግሎት በመባል ተጠቅሷል።(ሉቃ 1:23፣ዕብ 9:21)
• ቅዳሴ በታወቀ በተረዳ እንዲሁም በጎላ ነገር በህዝብ የሚከወንና ለእግዚአብሔር የሚቀርብ
አገልግሎት ነው።
• ማንኛውም አይነት አገልግሎት ሊተርጂያ liturgical )በመባል አይጠራም
• አንድ አገልግሎት ሊተርጊያ ለመባል የግድ በምዕመናን(ክርስቲያኖች ኅብረት) መፈጸም ወይም የግድ
የምዕመናን አንድነት መኖር ይገባዋል ።
።እንዲሁም ከቅዳሴ በላይ የሆነ አገልግሎት የለም።

• የቅዳሴንአገልግሎት ስናነሳ ዋነኛው የማይረሳው ነገር የጌታችን ቅዱስ ስጋውና ክቡር ደሙ ነው።
• የቅዳሴ ዋናው አላማ ኀብስቱንና ወይኑን እውነተኛ የጌታችን ስጋና ደም(ንጹህ መስዋዕት )እንዲሆን
ነው።ለዋጩም እግዚአብሔር መንፈስቅዱስ ነው።
ቅዳሴና ምስጢረ ቁርባን
• ቅዱስ ቁርባን የተቀደሰ፣ንጹሕ የሆነ ቅዱስ መስዋዕት
(sacriment ) ነው ።ቅዳሴው ተጀምሮ እስኪያልቅ ድረስ
መንፈስቅዱስ በቅድስት ቤተክርስቲያን ይመላል።
• በዚህ ስርአት በትልቁ የሚፈጸመው ምስጢር ይህ
ነው።
• ይህ ምስጢር ሰዎች በሚታየው ኀብስትና ወይን
የማይታየውን ቅዱስ ስጋና ክቡር ደሙን
ያገኙበታል።
• ይህንንም ተቀብለው የዘለአለምን ህይወት
ይወርሱበታል።
የቀጠለ
• በቅዳሴ አገልግሎት ውስጥ በአሀት ቤተክርስቲያን (sister
church )
• ውስጥ ተመሳሳይ የሆነ የመስዋዕት አቀራረብ አለ
በኢትዮጵያ

• ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያንም እጅግ መጽሐፍቅዱሳዊ

• የሆነ ስርአተ ቁርባን አላት። ቅዳሴ የቅድስት ቤተክርስቲያንን


• ዶግማ በተለየ መልኩ ከሌሎች አገልጎሎቶች በበለጠ ሁኔታ
• የምናውቅበት ነው።
• ቅዳሴ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን
• በመደበኛነት በ5 አገልጋዮች ይከወናል። ይህም የ5ቱ አዕማደ
ምስጢር ምሳሌ ነው።
ካህናት በቅዳሴ ውስጥ
• እንደሚታወቀው አምስት አገልጋዮች በቅዳሴ ይሳተፋሉ
ከነዛም መካከል ቅዱስ ስጋውን የሚያቀብለን ዋናው ካህን
ሰራዒ-ካህን ሲባል ቀጥሎ ያለው የሚራዳው ካህን ደግሞ
ንፍቅ-ካህን በመባል የሲባይጠራል።
• ሰራዒው ካህን በቅዳሴው አገልግሎት የሰመረ ሚና አለው።
• በቅዳሴው ውስጥ አሐዱ አብ ቅዱስ ፣አሐዱ ወልድ ቅዱስ
፣አሐዱ ውእቱ መንፈስቅዱስ የሚለው፣ስጋዉና ደሙን
የሚፈትተው እርሱ ሰራዒው-ካህን ነው።
• እንዲሁም ቅዱስ የሆነውን የጌታችንን የኢየሱስ ክርስቶስ
ወንጌል የሚያነበው ይኸው ሰራዒው ካህን ነው።
መልመጃ ፩
የሚከተሉትን ጥያቄዎች በትክክል
መልሱ።
• የቅዳሴ ዋነኛው አላማ ምንድነው?

• በቅዳሴ ውስጥ ምን ያህል ካህናት ይሳተፋሉ?

• አንድ አገልግሎት (አምልኮ)ሊተርጂያ እንዲባል ምን


ሟሟላት አለበትት?

• በቅዳሴ ውስጥ ዋናው ካህን ማን ተብሎ ይጠራል?


በቅዳሴ የዲያቆናት ድርሻ
• ዲያቆናት በእግዚአብሔር ፈቃድ በኤጲስ ቆጶሳት
የሚሾሙና አገልግሎታቸውን ከነቀፋ ብሎም ከነውር የጸዳ
ማድረግ ይኖርባቸዋል።
• በቅዳሴ ውስጥ 3ት ዲያቆናት በመደበኛነት ይሳተፋሉ
እነሱም ዋናው ዲያቆን ማለትም ክቡር የሆነውን
የኢየሱስን ደም የሚያቀብለን ገባሬ ሰናይ
ሲባል፣ሁለተኛው ደግሞ ንፍቀ-ዲያቆን ይባላል።ሶስተኛው
ደግሞ ቀሚስ(ፍሬ ሰሞን)ተብሎ ይጠራል ።
• የዲያቆናት ድርሻ በዋነኛነት ለአገልግሎት መፋጠን
ይሆናል።
የቀጠለ
• ዲያቆናት የቅዱስ እስጢፋኖስን ፈለግ በመከተል
ያለነቀፋ፣ያለነውር፣ ቅድስት ቤተክርስቲያንን
ማማገልገልይኖርበታል።
• ዲየያቆናት ንጹህ ፣ለአንድ ሚስት ባል የሆነ፣ረብ የማይወድ
• ፣የማይሰክር ፣በሁለት ምላስ የማይናገር፣መሆን
ይጠበቅባቸዋል ።
• ዋነኛው የዲያቆናት አላማ መሆን የሚገባው ምዕመናንን
ወደ
• ምስጢራት ማቅረብ ነው።
• ዲያቆናት መንበረ-ታቦቱን መንካት አይችሉም።
• በቅዳሴ ጊዜ ጽንሐውን(የዕጣን መስዋዕት
የሚቀርብበትን )ንዋየ ቅዱስ ን ከወገቡ ነው የሚይዙት
የምዕመናን ድርሻ በቅዳሴ
• እንደሚታወቀው ቅዳሴ የምዕመናን ፣የዲያቆናት እና
የካህናት የአገልግሎት ህብረት ውጤት ነው።ለዚህም ነው
ቅዳሴ ሊተርጊያ ተብሎ መጠራት የሚችለው።
• ምዕመናን በቅዳሴ የራሳቸው የአምልኮ፣ተሰጥኦ
የመመለስ፣የመስገድ፣ስጋወደሙን የመቀበሌ ትልቅ ድርሻ
ይኖራቸዋል ።
• በዋነኛነት ቅዳሴ የሚቀደሰው ለምዕመናን ነው።
• እንዲሁም ለቅዳሴ አስፈላጊ የሆኑትን ነዋየ ቅዱሳትን ብሎም
መገበርያን ሟሟላትን ያካትታል
• እንዲሁም በቅዳሴ ሰአት በአንቃእዶ ኅሊና መቆምና
ማስቀደስ እጅግ አስፈላጊ ነው።

You might also like